ጥያቄ ቁጥር 1
የሰውን ልጅ ከሚያረክሱት ነገሮች ውስጥ ከብሉይ
ኪዳንና ከሃዲስ ኪዳን በማጣቀስ ግለጽ
ጥያቄ ቁጥር 1 መልስ
ከብሉይ ኪዳን
መ.ምሳ ም.6 ቁ.16 እግዚአብሄር የሚጠላቸው
ነገሮች
- ትእቢተኛ ዓይን
- ሀሰተኛ ምላስ
- ንጹህ ደም የምታፈስ እ
- ክፉ ሐሳብ የምታፈልቅ ል
- ወደ ክፉ የምትሮጥ እግ
- ሐሰተኛ ምስክ
- በወንድማማች መካከል ጠብን የሚዘራ ሰውነት በእግዚአብሄር ዘንድ የተጠላች ናት
ከሐዲስ ኪዳን
የማቲዎስ ወንጌል ም.15 ቁ.10 ሰውን ከሚያረክስ
ከአፍ የሚወጣ ነው ይህም
- ክፉ ሐሳብ
- ምንዝርነት
- መግደል
- ዝሙት
- መስረቅ
- በውሸት መመስከር
- ስድብ ሲሆኑ እነዚህ ከልብ ይወጣሉና ያረክሣችኃል በማለት አስተምሮናል
ቅዱስ ጳውሎስ በ1ኛ ቆሮ ም.6 ቁ.9 ላይ እንደተናገረው
አመጸኞች የእግዚአብሄርን
መንግስት እንደማይወርሱ አታውቁምን አትሳቱ እራሳችሁን በንስሐ እጠቡ በማለት አስተምሮናል
No comments:
Post a Comment