Monday 10 September 2012

መልካም አዲስ ዓመት



በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን

በመላው ዓለም ለምትገኙ ምእመናን በሙሉ እንኳን 2005 . አዲስ ዓመት
ለዘመነ ማቴዎስ በሠላም በፍቅር አደረሳችሁ አደረሰን እያልን የከበረ ሠላምታ
እናቀርብላችኃለን፡፡
  
    ከመንፈሳዊ ሠላምታችን በመቀጠል የምንገልፅላችሁ ነገር ቢኖር አዲሱ ዓመት
ዘመነ ማቴዎስ የሰላም ' የደስታ ' የፍቅር ' የአንድነትና የብልፅግና እንዲሆንልን
እየተመኘን ጉባኤያችን መስከረም 13 ቀን እሁድ 27ተኛውን ዓመት የምስረታ በዓሉን
በድምቀት ለማክበር በዝግጅት ላይ እንገኛለን፡፡ ሁላችሁም ይህንን በዓል ለማክበር
እንድትዘጋጁ መንፈሳዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡


                         
                                           መልካም አዲስ ዓመት


                                               የሃይማኖት ዕውቀት ማስፋፊያ ማህበር
                                              መሥራችና የበላይ ጠባቂ እንዲሁም
                                             የጠቅላላ ጉባኤው ዋና ሰብሳቢ
                                             ሊቀ ትጉ.ባሕ./መስቀል /መስቀል




 እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ !!!

No comments:

Post a Comment